ዲሞክራሲ በተግባር
Your browser doesn’t support HTML5
በአውሮፓ ኅብረት ህልውና ላይ ጎጂ ለውጥ ሊያመጣ ይችላል የሚል ስጋት በብዙዎች ዘንድ አሳድሮ የነበረው የፈረንሳይ ፕሬዘዳንታዊ ምርጫ ውጤት በቀኝ አክራሪው ብሄርተኛ ፓርቲ ዕጩ ተወዳዳሪ ማሪን ሎ ፔን መሸነፍ ተወግዷል።
Your browser doesn’t support HTML5