ድምጽ የዩጋንዳዪቱ ተመራማሪ በዋስ ተለቀቁ ሜይ 10, 2017 Your browser doesn’t support HTML5 የዩጋንዳውን ፕሬዚዳንት ዮዌሪ መሴቬኒን "ፌስ ቡክ ላይ ሰድበዋል" በሚል ባለፈው ወር ታስረው የነበሩት የዩኒቨርሲቲ ተመራማሪ ዶክተር ስቴላ ኛንዚ ዛሬ በዋስ ተለቅቀዋል፡፡