የዩጋንዳዪቱ ተመራማሪ በዋስ ተለቀቁ
Your browser doesn’t support HTML5
የዩጋንዳውን ፕሬዚዳንት ዮዌሪ መሴቬኒን "ፌስ ቡክ ላይ ሰድበዋል" በሚል ባለፈው ወር ታስረው የነበሩት የዩኒቨርሲቲ ተመራማሪ ዶክተር ስቴላ ኛንዚ ዛሬ በዋስ ተለቅቀዋል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5