ድምጽ ፕሬዚዳንት ትራምፕ የኤፍቢአይ ዳይሬክተር ጄምስ ኮሜይን አባረሩ ሜይ 10, 2017 Your browser doesn’t support HTML5 ዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዘዳንት ዶናልድ ትራምፕ የፌዴራል ምርመራ ቢሮ /ኤፍቢአይ/ ዳይሬክተሩን ጄምስ ኮሜይን ለማባረር የወሰኑት በራሣቸው ቃላት "መሥራቤቱን በተሳካ ሁኔታ ለመምራት ባለመቻላቸው" እንደሆነ ተናግረዋል፡፡