ድምጽ አፍሪካ ዲያስፖራ ተማሪዎችን ለመርዳት ገንዘብ በማሰባሰብ ላይ የምትገኝ ወጣት ሜይ 09, 2017 ጽዮን ግርማ Your browser doesn’t support HTML5 ኮሌጅ ገብተው መማር የማይችሉ አምስት አፍሪካ ዲያስፖራ ተማሪዎችን ለመርዳትና በሐሳብ ለመደገፍ ሥራ መጀመሯን ትናገራለች።