መኪና ሠሪው ተማሪ - በነጆ
Your browser doesn’t support HTML5
በነጆ ከተማ የ11ኛ ክፍል የመሰናዶ ትምሕርቱን በመከታተል ላይ እያለ የሠራው ባለ አራት ጎማ መኪና በሳይንስና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ተመዝግቦ የፈጠራ ባለቤትነት መብት እንደተሰጠው ይናገራል።
Your browser doesn’t support HTML5