"ለሶማሊያ የውጭ ዲፕሎማሲ ግንኙነት ኃላፊ ብቸኛ አካል የሀገሪቱ መንግሥት ነው"-ጠ/ሚ ኃይለማሪያም ደሳለኝ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

የጎረቤት ሶማሊያ ክልላዊ መሪዎች ወደ አዲሰ አበባ ሲመጡ የቆዩት በሀገሪቱ የፌደራል መንግሥት ፈቃድና ይሁንታ መሆኑን ጠ/ሚ ኃይለማሪያም ደሣለኝ ተናግረዋል፡፡