“የኢትዮጵያ መንግሥት የሀገሪቱ መፃኢ ዕድል በእጁ ነው”- ተመድ

Your browser doesn’t support HTML5

“የኢትዮጵያ መንግሥት የሀገሪቱ መፃኢ ዕድል በእጁ ነው” ሲሉ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ከፍተኛ ኮሚሺነር አስገነዘቡ፡፡