ድምጽ “የኢትዮጵያ መንግሥት የሀገሪቱ መፃኢ ዕድል በእጁ ነው”- ተመድ ሜይ 04, 2017 Your browser doesn’t support HTML5 “የኢትዮጵያ መንግሥት የሀገሪቱ መፃኢ ዕድል በእጁ ነው” ሲሉ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ከፍተኛ ኮሚሺነር አስገነዘቡ፡፡