“የኢትዮጵያ መንግሥት የሀገሪቱ መፃኢ ዕድል በእጁ ነው”- ተመድ
Your browser doesn’t support HTML5
“የኢትዮጵያ መንግሥት የሀገሪቱ መፃኢ ዕድል በእጁ ነው” ሲሉ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ከፍተኛ ኮሚሺነር አስገነዘቡ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5