በአፍሪካ የረድዔት ድርጅቶች የትራምፕ አስተዳደር የዕርዳታ ቅነሳ እንዳሰጋቸው ገለፁ
Your browser doesn’t support HTML5
አፍሪካ ውስጥ የሚሠሩ የረድዔት ድርጅቶች በትራምፕ አስተዳደር የቀረበው የዕርዳታ ቅነሳ በሚሊዮኖች ለሚቆጠሩ ለቸነፈር ለተጋለጡ ሰዎች ምግብ የማድረስ አቅማቸውን ሊጎዳ ይችላል ሲሉ ፍርሃታቸውን ገልፀዋል።
Your browser doesn’t support HTML5