የዓለም ምጣኔ ኃብት ጉባዔ ደቡብ አፍሪካ እየተካሄደ ነው

Your browser doesn’t support HTML5

ደቡብ አፍሪካ ውስጥ እየተካሄደ ያለው የዓለም ምጣኔ ኃብት ጉባዔ በድርቅና ተያያዥ የረሀብ ሁኔታዎች ምክንያት በአፍሪካ አህጉር ላይ የደቀኑትን ፈተና እየመረመረ ነው።