ድምጽ ሂለሪ ክሊንተን ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ከተሸነፉ በኋላ የተደረገላቸው ቃለ መጠይቅ ሜይ 03, 2017 ቪኦኤ ዜና Your browser doesn’t support HTML5 ሂለሪ ክሊንተን ባለፈው ኅዳር ወር በተካሄደው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ከተሸነፉ ወዲህ ለመጀመርያ ጊዜ በተደረገላቸው ቃለ መጠይቅ ለመሸነፋቸው የራሳቸውም ኃላፊነት እንዳለበት ገልፀዋል።