ሂለሪ ክሊንተን ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ከተሸነፉ በኋላ የተደረገላቸው ቃለ መጠይቅ

  • ቪኦኤ ዜና

Your browser doesn’t support HTML5

ሂለሪ ክሊንተን ባለፈው ኅዳር ወር በተካሄደው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ከተሸነፉ ወዲህ ለመጀመርያ ጊዜ በተደረገላቸው ቃለ መጠይቅ ለመሸነፋቸው የራሳቸውም ኃላፊነት እንዳለበት ገልፀዋል።