አዲሱ የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ለሦስት ቀናት የሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ ናቸው
Your browser doesn’t support HTML5
አልሸባብን በሁለት ዓመታት ውስጥ ለማሸነፍ የሚያስችል ስልት ማዘጋጀቱን የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሞሃመድ ኣብዱላሂ /ፋርማጆ/ አስታወቁ።
Your browser doesn’t support HTML5