ድምጽ አዲሱ የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ለሦስት ቀናት የሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ ናቸው ሜይ 03, 2017 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 አልሸባብን በሁለት ዓመታት ውስጥ ለማሸነፍ የሚያስችል ስልት ማዘጋጀቱን የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሞሃመድ ኣብዱላሂ /ፋርማጆ/ አስታወቁ።