አስቸኳይ ጊዜ ዓዋጅ ለብዙዎች እስር ሲሆን ከታሳሪዎቹም ጋዜጠኞች እና ጦማርያን ይገኙበታል

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያው አስቸኳይ ጊዜ ዓዋጅ፣ ባለፈው ዓመት በኦሮሚያ ክልል ተጀምሮ በተለይም በሰሜኑ የአማራው ክልል ከነበረው ሕዝባዊ አለመረጋጋት ጋር በተያያዘ ለብዙ ሺሕ ሰዎች ወህኒ መውረድ ምክንያት ሆኗል። ከታሳሪዎቹ መካከል ጋዜጠኞችና ጦማርያን ይገኙባቸዋል።