ተመድ የኤርትራ መንግሥት ጋዜጠኛ ዳዊት ይስሃቅን እንዲፈታ ጠየቀ

Your browser doesn’t support HTML5

የኤርትራ መንግሥት የታላቁ የፕሬስ ነፃነት ሽልማት ተሸላሚ የሆነውንና ላለፉት አስራ ስድስት ዓመታት በእስር ላይ የሚገኘውን ጋዜጠኛ ዳዊት ይስሃቅ መልቀቅ አለበት ሲሉ አንድ የተመድ የሰብዓዊ መብት ኤክስፐርት አሳሰቡ።