ዓለም አቀፍ የፕሬስ ነፃነትን ዕለት በማስመለከት አንቶኒዮ ጉቴሬዥ ያስተላለፉት መልዕክት

Your browser doesn’t support HTML5

ዓለም አቀፍ የፕሬስ ነፃነትን ዕለት ምክንያት በማድረግ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀኃፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዥ በማስመልከት ባስተላለፉት መልዕክት፣ ጋዜጠኞች እጅግ በጣም አደገኛ በሆኑ ቦታዎች እየተገኙ ድምፅ ለሌላቸው ድምፅ የሚሆኑ የሕዝብ ልሣን ናቸው - ብለዋል፡፡