የጀርመን መንግሥት በድርቅ ለተጎዱ የአፍሪካ ሀገሮች የሚሠጠውን ዕርዳታ ከፍ እንደሚያደርግ ገለፀ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

የጀርመን ፌደራል ሪፐብሊክ መንግሥት በድርቅ ለተጎዱ የአፍሪካ ሀገሮች የሚሠጠውን ዕርዳታ ወደ 1.5 ቢሊዮን ዩሮ ከፍ እንደሚያደርግ የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አስታውቀዋል፡፡