በኢትዮጵያ አዲስ የዕርዳታ ፈላጊዎች ቁጥር ይፋ ተደርጓል
Your browser doesn’t support HTML5
ቁጥራቸው በ2.2 ሚሊዮን ለጨመረው የአስቸኳይ ጊዜ ዕርዳታ ፈላጊ ኢትዮጵያውያን ምላሸ ለመስጠት ከመንግሥት ጋር በቅርበት እየሠራ መሆኑን የተመድ የሰብዓዊ ዕርድታ ማስተባበሪያ ቢሮ /ኦቻ/ አስታወቀ።
Your browser doesn’t support HTML5