በኢትዮጵያ አዲስ የዕርዳታ ፈላጊዎች ቁጥር ይፋ ተደርጓል

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

ቁጥራቸው በ2.2 ሚሊዮን ለጨመረው የአስቸኳይ ጊዜ ዕርዳታ ፈላጊ ኢትዮጵያውያን ምላሸ ለመስጠት ከመንግሥት ጋር በቅርበት እየሠራ መሆኑን የተመድ የሰብዓዊ ዕርድታ ማስተባበሪያ ቢሮ /ኦቻ/ አስታወቀ።