የኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብት አያያዝ፣ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ጉድለቶች አሉበት ተባለ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብት አያያዝም ሆነ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት በሽግግር ላይ የሚገኝ በመሆኑ ጉድለቶች እንዳሉት ጠ/ሚ ኃይለማሪያን ደሳለኝ አስታወቁ፡፡