ድምጽ የኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብት አያያዝ፣ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ጉድለቶች አሉበት ተባለ ኤፕሪል 28, 2017 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 የኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብት አያያዝም ሆነ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት በሽግግር ላይ የሚገኝ በመሆኑ ጉድለቶች እንዳሉት ጠ/ሚ ኃይለማሪያን ደሳለኝ አስታወቁ፡፡