የኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብት አያያዝ፣ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ጉድለቶች አሉበት ተባለ
Your browser doesn’t support HTML5
የኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብት አያያዝም ሆነ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት በሽግግር ላይ የሚገኝ በመሆኑ ጉድለቶች እንዳሉት ጠ/ሚ ኃይለማሪያን ደሳለኝ አስታወቁ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5