ከአቶ ቴድ ዓለማየሁ ጋር የተደረገ ቃለ ምልልስ

Your browser doesn’t support HTML5

በአሥራ አምስት ዓመታቸው ወደ ዩናይትድ ስቴትስ የመጡት ቴዎድሮስ ወይም /ቴድ ዓለማየሁ/ የዩኤስ ዶክተር ፎር አፍሪካ መስራችና ዳይሬክተር ናቸው።