በኢትዮጵያ የድርቅ ተጎጂዎች ቁጥር 7.7 ሚሊዮን ደረሰ

Your browser doesn’t support HTML5

አስቸኳይ የምግብ ርዳታ የሚያስፈለጋቸው ተረጂዎች ቁጥር በአራት ወር ጊዜ ውስጥ ከ5.6 ወደ 7. 7.8 ሚሊዮን ከፍ ማለቱን የኢትዮጵያ መንግሥት አስታውቋል።