ለጋሾች በጦርነት ለታመሰችው የመን ገንዘብ እንዲያዋጡ ተጠየቀ
Your browser doesn’t support HTML5
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በጦርነት በታመሰችው የመን ቸነፈር አፋፍ ላይ ለሚገኘው በብዙ ሚሊዮንች የሚቆጠር ሕዝብ ነፍስ አድን ዕርዳታ የሚውል ሁለት ነጥብ አንድ ቢሊዮን ዶላር ለጋሾች እንዲያዋጡ ተማፅነዋል።
Your browser doesn’t support HTML5