በዩናይትድ ስቴትስ የተማሩ አፍሪካውያን በአዲስ አበባ የልምድ ልውውጥ እያደረጉ ናቸው
Your browser doesn’t support HTML5
በዩናይትድ ስቴትስ ትምህርትና ሥልጠና የወሰዱ አፍሪካዊያን የልምድ ልውውጥ የሚያደርጉበት የሦስት ቀናት ሴሚናር በአዲስ አበባ ተጀምሯል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5