ድምጽ በዩናይትድ ስቴትስ የተማሩ አፍሪካውያን በአዲስ አበባ የልምድ ልውውጥ እያደረጉ ናቸው ኤፕሪል 25, 2017 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 በዩናይትድ ስቴትስ ትምህርትና ሥልጠና የወሰዱ አፍሪካዊያን የልምድ ልውውጥ የሚያደርጉበት የሦስት ቀናት ሴሚናር በአዲስ አበባ ተጀምሯል፡፡