በትግራይ ክልል በሰውም ሆነ በእንስሳት ላይ ያጋጠመ ድርቅ የለም ተባለ
Your browser doesn’t support HTML5
በትግራይ ክልል በሰውና በእንስሳት ያጋጠመ ድርቅ እንደሌለና ለመጭው ክረምት ዝግጅት እየተከናወኑ እንደሚገኙ የክልሉ የእርሻና የገጠር ልማት ቢሮ አሳውቋል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5