በ"ቆሼ" ፍንዳታ ቤተሠቦቻቸውን ያጡ ሰዎች በአሁኑ ወቅት በምን ሁኔታ ላይ ይገኛሉ

Your browser doesn’t support HTML5

በአዲስ አበባ ኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ በረጲ አካባቢ በተለምዶ “ቆሼ” የሚል ተቀጥያ ስም በተሰጠው ቦታ በደረሰው አደጋ ሕይወታቸውን ያጡ ቤተሰቦች ትላንት አደጋው የደረሰበትን አርባኛ ቀን አስበው ውለዋል፡፡