ፓርቲዎቹ የድርድሩን አጀንዳ የሚያደራጅ ኮሚቴ አቋቋሙ
Your browser doesn’t support HTML5
ድርድር ለመጀመር እየተዘጋጁ ያሉት ገዥው ኢህአዴግና ሀገር አቀፍ ፓርቲዎች ከመካከላቸው ሦስት ቋሚ አደራዳሪዎችን መርጠዋል፡፡ የድርድሩን አጀንዳ የሚያደራጅ ኮሚቴም አቋቁመዋል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5