ፓርቲዎቹ የድርድሩን አጀንዳ የሚያደራጅ ኮሚቴ አቋቋሙ

Your browser doesn’t support HTML5

ድርድር ለመጀመር እየተዘጋጁ ያሉት ገዥው ኢህአዴግና ሀገር አቀፍ ፓርቲዎች ከመካከላቸው ሦስት ቋሚ አደራዳሪዎችን መርጠዋል፡፡ የድርድሩን አጀንዳ የሚያደራጅ ኮሚቴም አቋቁመዋል፡፡