ድምጽ የኢጣልያ መንግሥትና ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያኗ አፍሪካውያን ስደተኞች በተመለከተ እየተወያዩ ነው ኤፕሪል 21, 2017 Your browser doesn’t support HTML5 የኢጣልያ መንግሥትና ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያኗ በጋራ በመሆን፣ አፍሪካውያን ስደተኞች ወደ ሀገሪቱ የሚገቡበትን መንገድ የሚያመቻች አዲስ ዘዴ ለመፍጠር እየተሰባሰቡ ናቸው።