ድምጽ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት እና የአፍሪካ ሕብረት ስለትብብራቸው ተፈራረሙ ኤፕሪል 20, 2017 Your browser doesn’t support HTML5 የተባበሩት መንግሥታት ድርጅትና የአፍሪካ ሕብረት በመካከለቸው የሚኖረውን ትብብርና የማስተባበር ተግባርን ከፍ ለማድረግ የሚያስችላቸውን እርምጃ ትላንት ወስደዋል።