በደቡብ ሱዳን ዕርዳታዎችን ለማድረስ መቸገራቸውን የረድዔት ድርጅቶች ተናገሩ

Your browser doesn’t support HTML5

በደቡብ ሱዳን የሚገኙ የረድዔት ድርጅቶች አስቸኳይ የምግብና ሌሎች ዕርዳታዎችን ለተረጂዎች ለማድረስ ከባድ ችግር እንደገጠማቸው ይናገራሉ።