በደቡብ ሱዳን ዕርዳታዎችን ለማድረስ መቸገራቸውን የረድዔት ድርጅቶች ተናገሩ
Your browser doesn’t support HTML5
በደቡብ ሱዳን የሚገኙ የረድዔት ድርጅቶች አስቸኳይ የምግብና ሌሎች ዕርዳታዎችን ለተረጂዎች ለማድረስ ከባድ ችግር እንደገጠማቸው ይናገራሉ።
Your browser doesn’t support HTML5