ድምጽ ሰማያዊ ፓርቲ አባላቶቼ በሽብር እና በሌሎች ዓይነት ወንጀሎች ተጠርጥረው እየተጠየቁ ነው ኤፕሪል 20, 2017 Your browser doesn’t support HTML5 አንዳንድ የሰማያዊ ፓርቲ አመራር አባላት በተለያዩ የሃገሪቱ ክፍሎች በሽብር ወንጀልና በሌሎች ዓይነት ወንጀሎች ተጠርጥረው እየተጠየቁ መሆናቸውን የፓርቲው ሊቀመንበር ተናገሩ፡፡