ሰማያዊ ፓርቲ አባላቶቼ በሽብር እና በሌሎች ዓይነት ወንጀሎች ተጠርጥረው እየተጠየቁ ነው

Your browser doesn’t support HTML5

አንዳንድ የሰማያዊ ፓርቲ አመራር አባላት በተለያዩ የሃገሪቱ ክፍሎች በሽብር ወንጀልና በሌሎች ዓይነት ወንጀሎች ተጠርጥረው እየተጠየቁ መሆናቸውን የፓርቲው ሊቀመንበር ተናገሩ፡፡