የኢህአዴግና ተቃዋሚ ፓርቲዎች ቅድመ ድርድር ውይይት በተመለከተ ከፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች ጋር የተደረገ ውይይት

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ ገዢ ፓርቲ /ኢህአዴግ/ እና የተቃዋሚ ፓርቲ ድርጅቶች ተቀምጠው ለመደራደር ባላቸው ዕቅድ መሰረት የቅድመ ዝግጅት ውይይት ሲያካሄዱ ከቆዩ በኋላ መድረክና ሰማያዊ ፓርቲ ከድርድሩ ራሳቸውን እንዳገለሉ አስታውቀዋል።