በሶማሌ ክልል የተከሰተው የአጣዳፊ ተቅማጥና ትውከት በሽታ ስርጭት መቀነሱ ተጠቆመ
Your browser doesn’t support HTML5
ድርቅን ተከትሎ በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል የተከሰተው የአጣዳፊ ተቅማጥና ትውከት በሽታ ስርጭት በሰባ ከመቶ መቀነሱን የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5