"ከዚህ በኋላ በኃይል ተገድጄ ካልሆነ ችሎት አልቀርብም" አቶ በቀለ ገርባ

Your browser doesn’t support HTML5

ዓቃቤ ሕግ በእነ አቶ በቀለ ገርባ ላይ ያቀረበውን የድምፅ ከምስል ማስረጃ የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ዛሬም እንዳልተረጎመው አስታወቀ። አቶ በቀለ ገርባ ከዚህ በኋላ በኃይል ተገድጄ ካልሆነ ችሎት አልቀርብም አሉ።