በአፍሪካ ቀንድ፣ የመን፣ ናይጄሪያና ደቡብ ሱዳን የረሃብ አደጋ መባባሱ ተገለፀ

Your browser doesn’t support HTML5

በአፍሪካ ቀንድ የመን ናይጄሪያና ደቡብ ሱዳን ብዛት ያለው ሰው ረሃብ የሚያልቅበት አደጋ ከዕለት ወደ ዕለት እየተባባሰ መጥቷል ሲሉ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት እና ዓለምቀፍ የዕርዳታ ድርጅቶች እያስጠነቀቁ ነው።