የአስቸኳይ ጊዜ ዕርዳታ ለሚጠብቁ ቀጣዮቹ ወራት አስቸጋሪ ሊሆኑ ይችላሉ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

የአስቸኳይ ጊዜ ዕርዳታ ለሚጠብቁ ተረጂዎች ምግብ ለማቅረብ ከሚያስፈልገው ድጋፍ እስካሁን የተገኘው ሃምሳ ከመቶ ብቻ መሆኑን የዓለም የምግብ ፕሮግራም አስታወቀ፡፡