ድምጽ የአስቸኳይ ጊዜ ዕርዳታ ለሚጠብቁ ቀጣዮቹ ወራት አስቸጋሪ ሊሆኑ ይችላሉ ኤፕሪል 11, 2017 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 የአስቸኳይ ጊዜ ዕርዳታ ለሚጠብቁ ተረጂዎች ምግብ ለማቅረብ ከሚያስፈልገው ድጋፍ እስካሁን የተገኘው ሃምሳ ከመቶ ብቻ መሆኑን የዓለም የምግብ ፕሮግራም አስታወቀ፡፡