የቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ቃጠሎ "ተከሳሾች" የጠበቆቻቸው ምላሽ

Your browser doesn’t support HTML5

በቂሊንጥ ማረሚያ ቤት ቃጠሎ ተከሰው የሚገኙ እስረኛ ተከሳሾች "እኛ በምስክርነት ልንቆጠር ሲገባ ድርጊቱ ፈፅማችኋል ተብለን መከሰሳችን ይሳዝናል" በማለት ድርጊቱን አለመፈፀማቸውን ገልፀው የእምነት ክሀደት ቃላቸውን ለፍርድ ቤት መስጠታቸውን ጠበቆቻቸው ተናግረዋል።