ኢህአዴግና ሀገር አቀፍ ፓርቲዎች ድርድሩ ከተሳታፊዎች በሚመረጥ ቋሚ ቡድን እንዲመራ ተስማሙ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

ዛሬ ለስምንተኛ ዙር የተገናኙት ኢህአዴግና ሀገር አቀፍ ፓርቲዎች ድርድሩ ከተሳታፊዎች በሚመረጥ ቋሚ ቡድን እንዲመራ ከስምምነት ደረሱ፡፡