በእነ አቶ በቀለ ገርባ የቀረበው ማስረጃ በፍርድ ቤቱ የሥራ ቋንቋ አልተተረጎመም ተባለ
Your browser doesn’t support HTML5
ዓቃቤ ሕግ በእነ አቶ በቀለ ገርባ ላይ ያቀረበውን የድምፅ ከምስል ማስረጃ ዛሬም በኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን በፍርድ ቤቱ የሥራ ቋንቋ እንዳልተተረጎመ ታወቀ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5