በኢትዮጵያ ሶማሌ ለተከሰተው ድርቅ የውሃ አቅርቦት ዋናው መሆኑ ተገለፀ
Your browser doesn’t support HTML5
በኢትዮጵያ ሶማሌ ለተከሰተው ድርቅ ምላሽ ከመስጠት አንፃር የውሃ አቅርቦት ዋናው ጉዳይ መሆኑን የክልሉና የአሜሪካ ኢምባሲ ባለሥልጣናት ተናግረዋል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5