ኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል የገባው አተት ኮሌራ የመሆን ያለመሆኑ አልታወቀም

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ መንግሥት የአጣዳፊ ተቅማጥና ትውከት ተላላፊ ሶማሌ ክልል መግባቱን አስታውቋል፡፡