በዞን ዘጠኝ ጉዳይ ላይ ውሳኔ ተሰጠ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በኢንተርኔት አምደኞቹ በነ ሶሊያና ሽመልስና በዓቃቤ ሕግ መካከል ባለው ክርክር ዛሬ ውሳኔ ሰጠ፡፡