አጭር ድምጽ በዞን ዘጠኝ ጉዳይ ላይ ውሳኔ ተሰጠ ኤፕሪል 06, 2017 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በኢንተርኔት አምደኞቹ በነ ሶሊያና ሽመልስና በዓቃቤ ሕግ መካከል ባለው ክርክር ዛሬ ውሳኔ ሰጠ፡፡