ድምጽ የሰማያዊ ፓርቲ የቀድሞ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ የመጨረሻ የመከላከያ ማስረጃውን ለፍርድ ቤት አቀረበ ኤፕሪል 05, 2017 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 የቀድሞ የሰማያዊ ፓርቲ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ዮናታን ተስፋዬ ዛሬ የመጨረሻ የመከላከያ ማስረጃውን ለፍርድ ቤት አቀረበ፡፡