የሰማያዊ ፓርቲ የቀድሞ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ የመጨረሻ የመከላከያ ማስረጃውን ለፍርድ ቤት አቀረበ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

የቀድሞ የሰማያዊ ፓርቲ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ዮናታን ተስፋዬ ዛሬ የመጨረሻ የመከላከያ ማስረጃውን ለፍርድ ቤት አቀረበ፡፡