በሶማሌ ክልል የአጣዳፊ ትውከት እና ተቅማጥ በሽታን ለመከላከል እርምጃ እየተወሰደ ነው

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

የአጣዳፊ ትውከት እና ተቅማጥ በሽታን ለመከላከል በፌደራል እና በክልሉ መንግሥታት አስፈላጊው እርምጃ እየተወሰደ መሆኑን የኢትዮጵያ የሶማሌ ብሔራዊ ክልል ፕሬዚዳንት አስታወቁ፡፡