በሶማሌ ክልል የአጣዳፊ ትውከት እና ተቅማጥ በሽታን ለመከላከል እርምጃ እየተወሰደ ነው
Your browser doesn’t support HTML5
የአጣዳፊ ትውከት እና ተቅማጥ በሽታን ለመከላከል በፌደራል እና በክልሉ መንግሥታት አስፈላጊው እርምጃ እየተወሰደ መሆኑን የኢትዮጵያ የሶማሌ ብሔራዊ ክልል ፕሬዚዳንት አስታወቁ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5