ድምጽ በሶማሌ ክልል የአጣዳፊ ትውከት እና ተቅማጥ በሽታን ለመከላከል እርምጃ እየተወሰደ ነው ኤፕሪል 05, 2017 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 የአጣዳፊ ትውከት እና ተቅማጥ በሽታን ለመከላከል በፌደራል እና በክልሉ መንግሥታት አስፈላጊው እርምጃ እየተወሰደ መሆኑን የኢትዮጵያ የሶማሌ ብሔራዊ ክልል ፕሬዚዳንት አስታወቁ፡፡