ሰመጉ በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ምክንያት ዓመታዊ ሪፖርቱን አላወጣም
Your browser doesn’t support HTML5
ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ /ሰመጉ/ በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ አስገዳጅ ድንጋጌዎች ምክንያት አንዳንድ ሥራዎቹን ለጊዜው ለማቋረጥ መገደዱን ይፋ አደረገ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5