ሰመጉ በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ምክንያት ዓመታዊ ሪፖርቱን አላወጣም

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ /ሰመጉ/ በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ አስገዳጅ ድንጋጌዎች ምክንያት አንዳንድ ሥራዎቹን ለጊዜው ለማቋረጥ መገደዱን ይፋ አደረገ፡፡