ድምጽ ሰመጉ በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ምክንያት ዓመታዊ ሪፖርቱን አላወጣም ኤፕሪል 04, 2017 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ /ሰመጉ/ በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ አስገዳጅ ድንጋጌዎች ምክንያት አንዳንድ ሥራዎቹን ለጊዜው ለማቋረጥ መገደዱን ይፋ አደረገ፡፡