ፓርቲዎች ከቅድመ ድርድሩ ራሳቸውን ማግለላቸውን ይፋ አደረጉ
Your browser doesn’t support HTML5
ኢህአዴግ ቅድመ ድርድር ውይይቱን ከሌሎች ፓርቲዎች ጋር ለመቀጠል መወሰኑን እንደገለፅ አስታውቋል፡፡ መድረክ በሰጠው መግለጫ የአስቸኳይ ጊዜ ዓዋጅ መራዘምን ተቃውሟል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5