ድምጽ ፓርቲዎች ከቅድመ ድርድሩ ራሳቸውን ማግለላቸውን ይፋ አደረጉ ማርች 31, 2017 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 ኢህአዴግ ቅድመ ድርድር ውይይቱን ከሌሎች ፓርቲዎች ጋር ለመቀጠል መወሰኑን እንደገለፅ አስታውቋል፡፡ መድረክ በሰጠው መግለጫ የአስቸኳይ ጊዜ ዓዋጅ መራዘምን ተቃውሟል፡፡