ዓለምቀፍ የጀግና ሴቶች ሽልማት ሥነ ሥርዓት ተካሄደ
Your browser doesn’t support HTML5
ዩናይትድ ስቴትስ ቀዳማዊት እመቤት ሜለኒያ ትራምፕ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በትላንትናው ዕለት እዚህ ዋሺንግተን ዲሲ ባዘጋጀው የ2017 ዓ.ም. ዓለምቀፍ የጀግና ሴቶች ሽልማት ሥነ ሥርዓት ላይ ተገኝተው ንግግር አድርገዋል።
Your browser doesn’t support HTML5