ድምጽ ዓለምቀፍ የጀግና ሴቶች ሽልማት ሥነ ሥርዓት ተካሄደ ማርች 30, 2017 ቪኦኤ ዜና Your browser doesn’t support HTML5 ዩናይትድ ስቴትስ ቀዳማዊት እመቤት ሜለኒያ ትራምፕ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በትላንትናው ዕለት እዚህ ዋሺንግተን ዲሲ ባዘጋጀው የ2017 ዓ.ም. ዓለምቀፍ የጀግና ሴቶች ሽልማት ሥነ ሥርዓት ላይ ተገኝተው ንግግር አድርገዋል።