የአስቸኳይ ጊዜ ዓዋጁ ለአራት ወራት ተራዘመ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

የአስቸኳይ ጊዜ ዓዋጁ ለአራት ወራት እንዲራዘም የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ወሰነ፡፡ የኢትዮጵያ መሪዎች የዓዋጁን መራዘም አስፈላጊ የሚያደርጉ ምክንያቶች እንዳሉ ሲገልፅ ቆይተዋል፡፡