የኦፌኮ አመራሮችን ጨምሮ፣ በ22 ተከሳሾችና በዓቃቤ ሕግ መካከል ባለው ክርክር ብይን ሳይሰጥ ቀረ
Your browser doesn’t support HTML5
የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አራት የኦሮሞ ፌደራላዊ ኮንግረስ አመራር አባላትን ጨምሮ፣ በሃያ ሁለት ተከሳሾችና በዓቃቤ ሕግ መካከል ባለው ክርክር ላይ ዛሬ ብይን ሳይሰጥ ቀረ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5