የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር የፖሊሲ አማካሪ አቶ ዳዊት ዲቃሶ ጋር የተደረገ ቃለ ምልልስ
Your browser doesn’t support HTML5
የአፍሪካ የበሽታ መቆጣጣሪያ ማዕከል /አፍሪካ ሲዲሲ/ የአምስት ዓመት ዕቅድ ይፋ መሆን ከምስረታ ወደ ሥራ መግባቱን ያመለከተ ነው፡፡ ለመጀመሪያ ጊዜ የጋራ የሆነ የበሽታ መቆጣጠሪያ ማዕከል በአፍሪካ ሥራ ጀምሯል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5