ድምጽ የአሜሪካ መንግሥት ያስገነባው ብሔራዊ የኅብረተሠብ ጤና ማሰልጠኛ ማዕከል ተመረቀ ማርች 28, 2017 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 ከመቶ ሃምሳ ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የአሜሪካ መንግሥት ያስገነባው ብሔራዊ የኅብረተሠብ ጤና ማሰልጠኛ ማዕከል ዛሬ በይፋ ተመርቆ ለኢትዮጵያ የኅብረተሠብ ጤና ተቋም ተላለፈ፡፡