የአሜሪካ መንግሥት ያስገነባው ብሔራዊ የኅብረተሠብ ጤና ማሰልጠኛ ማዕከል ተመረቀ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

ከመቶ ሃምሳ ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የአሜሪካ መንግሥት ያስገነባው ብሔራዊ የኅብረተሠብ ጤና ማሰልጠኛ ማዕከል ዛሬ በይፋ ተመርቆ ለኢትዮጵያ የኅብረተሠብ ጤና ተቋም ተላለፈ፡፡