የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ሃምሳ ስድስት ከመቶ ተጠናቀቀ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ በተያዘለት ዕቅድ መሠረት እየተካሄደ መሆኑን የውሃ መስኖና ኤሌክትሪክ ኃይል ሚኒስትሩ አስታወቁ፡፡