ድምጽ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ሃምሳ ስድስት ከመቶ ተጠናቀቀ ማርች 28, 2017 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ በተያዘለት ዕቅድ መሠረት እየተካሄደ መሆኑን የውሃ መስኖና ኤሌክትሪክ ኃይል ሚኒስትሩ አስታወቁ፡፡