በኢትዮጵያ በሰብልና አትክልቶች የደረሰው ጉዳት የዋጋ ንረት ማስከተሉ ተነገረ

  • ሔኖክ ሰማእግዜር

Your browser doesn’t support HTML5

በኢትዮጵያ ለበርካታ ሣምንታት የዘለቀ ውርጭ በሰብልና አትክልቶች ያደረሰው ጉዳት የዋጋ ንረት አስከተለ፡፡ የማዕከላዊ ስታትስቲክስ ባለሥልጣን በዚህ ወር የዋጋ ግሽበቱ ወደ 7.8 ከመቶ ከፍ ማለቱን ገልፆ፤ ሁኔታውንም ከአትክልትና ምግብ ዋጋ ንረት ጋር አያይዞታል። ይህም ባለፉት ዘጠኝ ወራት ውስጥ ከፍተኛው ግሽበት ሆኗል።